ክፍል አንድ፡- ግጭት አብሮ በመኖር ዕጣ ላይ የተደቀነ ፈተና የሰላም ተስፋ
“አሁን ያለንበት ሁኔታ በተለይም ከጦርነቱ በኋላ ወደ ዲሞክራሲ ወደ ፖለቲካዊ ሽግግር ልንሄድ የምንችልበት ዕድላችን በጣም የተመናመነ ነው የሚመስለኝ።” ዶ/ር አወል ቃሲም አሎ። “አሁን ትግራይ ውስጥ እየተደረገ ያለው ከቀበሌ ጀምሮ ህዝቡ የራሱን ሰዎች መርጦ ራሱን ማስተዳደር የሚችልበት መንገድ በኢትዮጵያ በሙሉ ሊደረግ የሚችለበት ሁኔታ ካልተፈጠረ ችግር ይኖራል። ያን ማድረግ አይቻልም ነበረ። አሁን ግን ወደ ዲሞክራሲ የመሄድ ዕድል አለ።” አቶ ደረጀ ደምሴ ቡልቶ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ