በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ክፍል አንድ፡- ግጭት አብሮ በመኖር ዕጣ ላይ የተደቀነ ፈተና የሰላም ተስፋ


ክፍል አንድ፡- ግጭት አብሮ በመኖር ዕጣ ላይ የተደቀነ ፈተና የሰላም ተስፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:44 0:00

“አሁን ያለንበት ሁኔታ በተለይም ከጦርነቱ በኋላ ወደ ዲሞክራሲ ወደ ፖለቲካዊ ሽግግር ልንሄድ የምንችልበት ዕድላችን በጣም የተመናመነ ነው የሚመስለኝ።” ዶ/ር አወል ቃሲም አሎ። “አሁን ትግራይ ውስጥ እየተደረገ ያለው ከቀበሌ ጀምሮ ህዝቡ የራሱን ሰዎች መርጦ ራሱን ማስተዳደር የሚችልበት መንገድ በኢትዮጵያ በሙሉ ሊደረግ የሚችለበት ሁኔታ ካልተፈጠረ ችግር ይኖራል። ያን ማድረግ አይቻልም ነበረ። አሁን ግን ወደ ዲሞክራሲ የመሄድ ዕድል አለ።” አቶ ደረጀ ደምሴ ቡልቶ።

XS
SM
MD
LG