ዋሺንግተን ዲሲ —
ሴንታኒ በተባለችው ከተማ ቅዳሜ ዕለት በጣለው ከባድ ዝናብ ከፍታ ካላቸው አካባቢዎች ጭቃ፣ ዛፍና አለት እየጠራረገ ወደ ወንዝ የወረደው ጎርፍ በከተማዋ ታሪክ ከምንጊዜውም የከፋ መሆኑ ተነግሯል።
ወንዞች ሞልተው በርካታ መኖሪያ ቤቶችንና መንገዶችን ወስደዋል። ቢያንስ ሰባ አራት ሰዎች የደረሱበት ጠፍቷል። ብዙዎች ቆስለዋል፣ በአደጋው ሰባት ሺህ የሚሆን ሰው ያለመጠጊያ ቀርቶ በጊዚያዊ ካምፖች ተጠልሏል።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ