በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በካቡል ቦምብ ፍንድቶ ቢያንስ 14 ሰዎች ተገደሉ


በአፍጋኒስታን መዲና ካቡል በሚገኘው የፖሊስ ጽህፈት ቤት አጠገብ ዛሬ መኪና ውስጥ የተጠመደ ከባድ ቦምብ ፍንድቶ ቢያንስ 14 ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ ባለሥልጣኖች ገልፀዋል።

በፍንዳታው 145 ሰዎች እንደቆሰሉ ከነሱም 92 ሲቪሎች መሆናቸውን ምክትል የሀገር አስተዳደር ሚኒስትር ኾሻል ሳዳት ገልፀዋል።

ታሊባን የአፍጋኒስታን ፖሊስ ማሰልጣና ማዕከል ባለው ቦታ ላይ ጥቃት ማድረሱን ወድያውኑ ተናግሯል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG