ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
84ኛው የሰማዕታት ቀን ታሰበ
የዛሬ 84 ዓመት በዛሬዋ ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሮ ለሦስት ቀናት በዘለቀው የፋሽስት ኢጣልያ ጭፍጨፋ 30ሺ ኢትዮጵያውያን የተገደሉበት የየካቲት 12 የሰማዕታት ቀን ዛሬ ታስቦ ውሏል። በዛሬው መታሰቢያ ላይ "የዛሬው ትውልድ ሀገሩን ከአፍራሽ ሀይል ይጠብቅ" ሲሉ የአርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን መልእክት አስተላልፈዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በየካቲት 12 ሃውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 01, 2023
በምዕራብ ትግራይ “ዘር ማጽዳት ተፈጽሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች አስታወቀ
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
-
ሜይ 15, 2023
የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
-
ኤፕሪል 27, 2023
የታንዛኒያው የሰላም ንግግር በቅድመ ድርድር ጉዳዮች ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ