በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

84ኛው የሰማዕታት ቀን ታሰበ


84ኛው የሰማዕታት ቀን ታሰበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00

የዛሬ 84 ዓመት በዛሬዋ ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሮ ለሦስት ቀናት በዘለቀው የፋሽስት ኢጣልያ ጭፍጨፋ 30ሺ ኢትዮጵያውያን የተገደሉበት የየካቲት 12 የሰማዕታት ቀን ዛሬ ታስቦ ውሏል። በዛሬው መታሰቢያ ላይ "የዛሬው ትውልድ ሀገሩን ከአፍራሽ ሀይል ይጠብቅ" ሲሉ የአርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን መልእክት አስተላልፈዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በየካቲት 12 ሃውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል።

XS
SM
MD
LG