ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
84ኛው የሰማዕታት ቀን ታሰበ
የዛሬ 84 ዓመት በዛሬዋ ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሮ ለሦስት ቀናት በዘለቀው የፋሽስት ኢጣልያ ጭፍጨፋ 30ሺ ኢትዮጵያውያን የተገደሉበት የየካቲት 12 የሰማዕታት ቀን ዛሬ ታስቦ ውሏል። በዛሬው መታሰቢያ ላይ "የዛሬው ትውልድ ሀገሩን ከአፍራሽ ሀይል ይጠብቅ" ሲሉ የአርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን መልእክት አስተላልፈዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በየካቲት 12 ሃውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ