በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከቪኦኤ ጋር


አቶ ዳውድ ኢብሳ
አቶ ዳውድ ኢብሳ

ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ሁኔታ “ከመቼውም ጊዜ በላይ የተወሳሰበ ነው” ያለው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አጠቃላይ የሃገራዊ ንግግር መድረክ እንዲጠራ ጠይቋል።

አቶ ዳውድ ኢብሳ
አቶ ዳውድ ኢብሳ


ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ሁኔታከመቼውም ጊዜ በላይ የተወሳሰበ ነው” ያለው የኦሮሞ ነት ግንባር (ኦነግ) አጠቃላይ ገራዊ ንግግር መድረክ እንዲጠራ ጠይቋል።

ግንባሩ ህዳር 16/2012.. ባወጣው መግለጫ ችግሩን ይበልጥ በማስፋፋት ወደ ህዝቦች ግጭት ለመቀየር ሲሞክር እየታየ ነው ብሏል።

የግንባሩ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ከቪኦኤ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከቪኦኤ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:39:29 0:00



የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG