በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለዳሰነች ልዩ ወረዳ የጎርፍ ተፈናቃዮች የተቀናጀ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ


ለዳሰነች ልዩ ወረዳ የጎርፍ ተፈናቃዮች የተቀናጀ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

ለዳሰነች ልዩ ወረዳ የጎርፍ ተፈናቃዮች የተቀናጀ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዳሰነች ልዩ ወረዳ፣ የኦሞ ወንዝ ሙላት ባስከተለው ጎርፍ ለተፈናቀሉ ነዋሪዎች የሚቀርበው ድጋፍ የተቀናጀ እንዲኾን፣ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ጥሪ አቅርቧል።

ማኅበሩ፣ የ44 ሚሊዮን ብር ያህል ድጋፍ እንዳደረገም አስታውቋል። የልዩ ወረዳዋ ተፈናቃይ አርብቶ አደሮች ተወካዮች ደግሞ፣ እየቀረበ ያለው ድጋፍ በቂ እንዳልኾነና ከፍተኛ የውኃ እጥረት መኖሩን አመልክተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG