በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዳንጎቴ ኩባንያ የኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅና የሁለት ባልደረቦቻቸው ግድያ እየተጣራ ነው


ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ
ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ

የዳንጎቴ ኩባንያ የኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅና በሁለት ኢትዮጵያውያን ባልደረቦቻቸው ላይ የተፈፀመው ግድያ እየተጣራ መሆኑን ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አስታወቁ፡፡

የዳንጎቴ ኩባንያ የኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅና በሁለት ኢትዮጵያውያን ባልደረቦቻቸው ላይ የተፈፀመው ግድያ እየተጣራ መሆኑን ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አስታወቁ፡፡

በዳይሬክተሩና በሁለት ኢትዮጵያውያን ባልደረቦቻቸው ላይ ግድያ የተፈፀመው በትናንትናው ዕለት ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዳንጎቴ ኩባንያ የኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅና የሁለት ባልደረቦቻቸው ግድያ እየተጣራ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG