ናይሮቢ —
ኮሚሽነሩ ትናንት ባወጣው መግለጫ በመጠለያው ውስጥ እየኖሩ ላሉ ስደተኞች ዘላቂ መፍትኄ እየፈለገ መሆኑን አመልክቷል።
ደዳብ ኮምፕሌክስ ውስጥ የሚኖሩ ስደተኞች የመጠለያው መዘጋት ወሬ በተነሳ ቁጥር በሥጋት እንደሚጨነቁ ገልሞ ዳዊት ከናይሮቢ ያጠናቀረው ዘገባ ያመለክታል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።