በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዳራሮ በጌዴኦ


ዳራሮ በጌዴኦ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:01 0:00

የጌዴኦ ህዝብ ለአባገዳቸው የበኩር ስጦታ በመስጠት "ማጋኖን" ወይም አምላክን የሚያመሰግኑበትና ከዘመን ወደ ዘመን መሸጋገራቸውን የሚያበስሩበት "ዳራሮ " የተሰኘ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ በዓል ዛሬ ዲላ ከተማ ውስጥ አክብረዋል። በበዓሉ ላይ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳው፣ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው፣ የግሎባል አላያንስ ዳይሬክተር ታማኝ በየነ ተገኝተዋል።

XS
SM
MD
LG