በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከዚህስ ወደ የት?


ዶ/ር ዮናስ ብሩ፣ አቶ ዮሃንስ አብረሃ እና ዶ/ር በርሄ ሃብተ-ጊዮርጊስ
ዶ/ር ዮናስ ብሩ፣ አቶ ዮሃንስ አብረሃ እና ዶ/ር በርሄ ሃብተ-ጊዮርጊስ

በትግራዩ ቀውስ የሚታዩትን ወቅታዊና አነጋጋሪ ርዕሰ ጉዳዮች ጨምሮ ለግጭቱ ዘላቂ እልባት እና የሰላም ዕድል፤ እንዲሁም አብሮ የመኖር እጣን በሚመለከቱ ጭብጦች ዙሪያ በሶስት ወገን የተካሄደ ጠበቅ ያለ ክርክር ነው። በግጭቱ ውስጥ ባሉ ሶስት ወገኖች በየፊናቸው የሚነሱ ሃሳቦችንም በየተራ ይፈትሻል።

የክርክሩ ተሳታፊዎች አቶ ዮሃንስ አብረሃ የቀድሞ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከቶሮንቶ ካናዳ፡ ዶ/ር ዮናስ ብሩ በዓለም ባንክ ዓለም አቀፍ የሃገሮች የኢኮኖሚ የንጽጽር ፕሮግራም ምክትል ሥራ አስኪያጅ በመሆን ያገለገሉ - ከዋሽንግተን ዲሲ እና ዶ/ር በርሄ ሃብተጊዮርጊስ በዩናትድ ስቴትስ ለረዥም ዓመታት በዩኒቨርሲቲ መምህርነት ያገለገሉ የኤርትራ ተወላጅ ናቸው - ከአትላንታ።

የክርክሩን ክብደት መሰረት ያደረጉ ማስታወሻዎች በማስቀደም ሰፊ ደርዝ ያለው ክርክራቸው በተከታታይ እንዲህ ይደመጣል።

ከዚህስ ወደ የት? .. ክፍል አንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:31:33 0:00
ክፍል ሁለት .. ከዚህስ ወደ የት?
please wait

No media source currently available

0:00 0:19:28 0:00
ክፍል ሦስት .. ከዚህስ ወደ የት?
please wait

No media source currently available

0:00 0:17:27 0:00




XS
SM
MD
LG