በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር ኦሃዮ በምትገኘው ክሊቭላንድ ከተማ ይካሄዳል


የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር የሚካሄድበት ኦሃዮ ክሊቭላንድ ከተማ።
የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር የሚካሄድበት ኦሃዮ ክሊቭላንድ ከተማ።

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕንና ዲሞክራቱን የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንን ፊት ለፊት የሚያጋጥመው የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር ማክሰኞ ኦሃዮ በምትገኘው ክሊቭላንድ ከተማ ይካሄዳል። ክርክሩ ሁለቱ ተወዳዳሪዎች ፊት ለፊት ቀርበው እንዲያካሂዱ ከታቀደው ሦስት የክርክር መድረኮች የመጀመሪያው ነው።

የዲሞክራትና ሪፖብሊካን ፓርቲ ደጋፊዎች በተቀራራቢ ቁጥር በሚገኙበትና፣ መራጮች ለተፎካካሪዎቹ ያላቸው አመለካከት ከፍተኛ ልዩነት ባሳየበት ኦሃዮ ጨምሮ በጠቅላላ አገሪቱ የሚካሄደው የዘንድሮ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ምርጫ ዘመቻ ማጠቃለያው እየተቃረበ ነው። የክርክሩን ሂደት ለመከታተል ክሊቭላንድ የምትገኘው ዘጋቢያችን ካሮሊን ፕሬሱቲ የላከችውን ዘገባ ይዘናል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር ኦሃዮ በምትገኘው ክሊቭላንድ ከተማ ይካሄዳል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00


XS
SM
MD
LG