በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋዜጠኛ ተመስገንን ደሣለኝ ደኅንነት እንደሚያሳስበው ሲፒጄ አስታወቀ


ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች ደኅንነትና የፕሬስ ነፃነት ተሟጋች ድርጅት - ሲፒጄ
ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች ደኅንነትና የፕሬስ ነፃነት ተሟጋች ድርጅት - ሲፒጄ

ተመስገን ደሣለኝ - የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ
ተመስገን ደሣለኝ - የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በዝዋይ ማረሚያ ቤት ታስሮ የሚገኘው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ የህክምና አገግልሎት መከልከሉ እንዳሳሰበው ሲፒጄ በሚለው በእግሊዝኛው መጠሪያው ምኅፃር የሚታወቀው የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋቹ ድርጅት ገልጿል፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት የተመስገንን ህገ-መንግስታዊ መብትና ዓለም አቀፍ ህግጋት የሚጥሰውን የእሥር ይዞታ በአፋጣኝ እንዲያሻሽል ዋና ፅሕፈት ቤቱ ኒው ዮርክ የሚገኘው ሲፒጄ ጠይቋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG