በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም ጤና ድርጅት “ሁሉም ቢተባበር መዘጋጋት አይኖርም” ይላል


የዓለም ጤና ድርጅት “ሁሉም ቢተባበር መዘጋጋት አይኖርም” ይላል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00

የዓለም ጤና ድርጅት፣ የኮረና ቫይረሰን ለመከላከል፣ ሰዎች ፈቃደኛ ሆነው፣ ቫይረሱን እንዳይሰራጭ ቢተባበሩና የራሳቸውን እርምጃ ቢወስዱ ኖሮ፣ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚደረገውን የማህበራዊ እንቅስቅሴዎች ገደብ፣ የሥራና የንግድ ተቋማት መዘጋጋትን ማስወገድ ይቻል ነበር ብሏል፡፡

XS
SM
MD
LG