No media source currently available
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በኮቪድ-19 ምክንያት እየደረሰ ያለው ዕለታዊ የሞት ጉዳት ሰኔ 24 አካባቢ ከአሁኑ በእጥፍ ሊያሻቅብ እንደሚችል የመንግሥቱ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ተቋም ያወጣውን የጥናታዊ ትንበያ ሰነድ ዋይት ሃውስ አጣጥሎታል።