በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የህግ ትንታኔ


አዳነች አበቤ
አዳነች አበቤ

ትናንት የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚያስተዳድረው የሚኒስትሮች ምክር ቤት እንደሆነ ጠቅላይ አቃቤያተ ህግ አዳነች አበቤ አስታወቁ።

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ሀገርንና ህዝብን ለመታደግ የወጣ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ እንዲተባበር ለህዝብ ጥሪ አቀረቡ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የህግ ትንታኔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:32 0:00



የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG