በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ሦስተኛው የኮቪድ ማዕበል አስግቷል


ኢትዮጵያ ሦስተኛው የኮቪድ ማዕበል አስግቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:35 0:00

በኢትዮጵያ የኮቪድ ወረርሽኝ ሦስተኛው ማዕበል እየጀመረ መሆኑን የሚጠቁሙ ምልክቶች እየታዩ ናቸው ሲል የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት አስታወቀ። ዴልታ የተሰኘው አዲሱ የኮቪድ-19 ዝርያ በሃገሪቱ መኖር አለመኖሩን በቅርቡ እንደሚያረጋግጥም ገለፀ። ወደ 22 ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን በስድስት ወር ውስጥ የኮቪድ ክትባትን ለማዳረስም እየተሠራ ነው ተባለ።

XS
SM
MD
LG