በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍሪካ በኮቪድ ምክኒያት አደገኛ እጾችና አልኮል ተጠቃሚዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን አሳሳቢ ነው ተባለ


በአፍሪካ በኮቪድ ምክኒያት አደገኛ እጾችና አልኮል ተጠቃሚዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን አሳሳቢ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00

የአፍሪካ የጤና ባለሞያች የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በአፍሪካ የአደገኛ እጾችና አልኮል ተጠቃሚዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ እንዲመጣ ማድረጉን በመግለጽ አስጠንቅቀዋል። ይሁን እንጂ በቁጥሮቹ መጠን ላይ ያለው የመረጃ ክፍተት ቁጥጥሩን አስቸጋሪ ማድረጉን ይገልጻሉ፡፡

መሠረቱን በደቡብ አፍሪካ ስዌቶ ያደርገው አንድ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ወጣቶች ከሱስ ነጻ ሆነው ጤንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን ለማድረግ እየተጣጠረ መሆኑን ይገልጻል፡፡
/ከጆሀንስበርግ ሊዳ ጊቭታሽ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG