በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች ኮሮናቫይረስ ለመከላከል ተቀናጁ


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

የምሥራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች የኮሮናቫይረስን ለመከላከል በጋራ ተቀናጅተው ለመስራት ተስማሙ። በአካባቢው ለ3 ቀናት ጉብኝት ሲያደርጉ የነበሩት የጤና ሚኒስትር ደኤታው ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ በሶማሌ ክልል ደዎሌ ለይቶ ማቆያ ያለውን መጨናነቅ ለማስቀረት በለይቶ ማቆያው ያሉ 97 ኮሮናቫይረስ ያለባቸው ሰዎች ወደሌሎች አካባቢዎች እንዲሄዱ መወሰኑን አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በምሥራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች ኮሮናቫይረስ ለመከላከል ተቀናጁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00


XS
SM
MD
LG