No media source currently available
በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዌ ሃርዋ ወረዳ አካባቢ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሥምሪት በወጡ የፖሊስ ባልደረቦችና በአካባቢው ኗሪ ላይ ተኩስ ተከፍቶ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል።