No media source currently available
በምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያናና በጊዳ አያና በሚገኙ ጥቂት ወረዳዎች ኮቪድ-19 በስፋት እየተዛመተ በመምጣቱ ለጥቂት ቀናት የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች እንዲቆሙ ማድረጋቸውን የዞኑ አስተዳዳሪ ገልፀዋል።