በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮቪድ ክትባት በኢትዮጵያ


የኮቪድ ክትባት በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:14 0:00

ኢትዮጵያ በ2013 ዓ.ም ሚያዝያ ወር መጨረሻ ላይ ዘጠኝ ሚሊዮን ፀረ ኮቪድ-19 ክትባት ወደ ሀገር ለማስገባት እየሰራች መሆኗን አስታወቀች ። የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር ለአሜሪካ ድምፅ እንደገለፀው እስከ 2013 ዓመት መጨረሻ ከአጠቀላይ የኢትዮጵያ ህዝብ 20 ፐርሰንት የሚሆኑት ክትባቱን እንዲያገኙ እየተሰራ ነው።

XS
SM
MD
LG