በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ለኢትዮጵያ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ


ኢትዮጵያ ዓለማቀፋን ወረርሽኝ የኮቪድ-19 ለመዋጋት ይረዳት ዘንድ የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት የገንዘብ ድጋፍ መስጠቱን አስታወቀ።

ይህ ድጋፍ ኢትዮጵያ የሚያጋጥማትን የአስችኳይ ጊዜ የህዝብ ጤና አጠባበቅ ችግር ለቋቋም እንደሚረዳ አንድ የአሜሪካ ኤምባሲ የስራ መሪ ተናገሩ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ለኢትዮጵያ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00





የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG