አስተያየቶችን ይዩ
Print
ኢትዮጵያ ዓለማቀፋን ወረርሽኝ የኮቪድ-19 ለመዋጋት ይረዳት ዘንድ የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት የገንዘብ ድጋፍ መስጠቱን አስታወቀ።
ይህ ድጋፍ ኢትዮጵያ የሚያጋጥማትን የአስችኳይ ጊዜ የህዝብ ጤና አጠባበቅ ችግር ለቋቋም እንደሚረዳ አንድ የአሜሪካ ኤምባሲ የስራ መሪ ተናገሩ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ