No media source currently available
ድንበር ተሻጋሪ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ ምክንያት የምግብና የማረፊያ አገልግሎት አናገኝም፤ ከፍተኛ መገለል እየደረሰብን ነው ሲሉ ቅሬታቸውን ገልፀዋል።