በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮቪድ- 19 በደቡብ አፍሪካ

ደቡብ አፍሪካ ከአሜሪካ፣ ብራዚል፣ ሩሲያና ህንድ ቀጥሎ ኮሮናቫይረስ የጸናባት ሃገር ስትሆን 599,940 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋልጠዋል። ከኮሮናቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 497,169 ሲሆን በበሽታው የሞቱ ደግሞ 12,618 መድረሱን የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ የኮቪድ-19 መረጃ ማዕከል መረጃ አስታውቋል።

ኮቪድ- 19 በደቡብ አፍሪካ

XS
SM
MD
LG