No media source currently available
ኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መመሪያ ላይ ሰሞኑን የተደረገው ማሻሻያ ዐዋጁንና እና እየተደረገ ያለውን ቁጥጥር ለማላላት ያለመ አለመሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።