በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮቪድ-19 በሶማሌ ክልልና የድንበር አካባቢዎች


የሰላም ሚኒስትር ደኤታ ወይዘሮ ፍሬአለም ሽባባው ሶማሌ ክልልንና የድንበር አካባቢዎችን ጎብኝተዋል።

በክልሉ ተጨማሪ የለይቶ ማቆያ እንዲዘጋጅ ጥያቄ የቀረበ ሲሆን እስካሁን ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡት 22ቱም ሰዎች በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያሉ መሆናቸው ተገልጿል። የድንበር ጥበቃ እንዲጠናከርም ተጠይቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኮቪድ-19 በሶማሌ ክልልና የድንበር አካባቢዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00



XS
SM
MD
LG