በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍ/ቤት ለጄኔራል ክንፈ ዳኛው ጠበቃ እንዲያቆምላቸው የስጠውን ትዛዝ አነሳ

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ ወንጀል ችሎት መንግሥት ለጄኔራል ክንፈ ዳኛው ጠበቃ እንዲያቆምላቸው የስጠውን ትዛዝ አነሳ፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ ወንጀል ችሎት መንግሥት ለጄኔራል ክንፈ ዳኛው ጠበቃ እንዲያቆምላቸው የስጠውን ትዛዝ አነሳ፡፡

በሌሎቹ መዝገቦችም የተለያዩ ትዛዞችን ሰጠ፡፡ ዛሬ በቁጥጥር ሥር የዋሉት አቶ ያሬድ ዘሪሁንና ኮረኔል አሰፋ ዩኋንስ ለነገ ተቀጠሩ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ፍ/ቤት ለጄኔራል ክንፈ ዳኛው ጠበቃ እንዲያቆምላቸው የስጠውን ትዛዝ አነሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG