በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የችሎት ውሎ - የተከሰሱ የህወሓት ባለሥልጣናት


የችሎት ውሎ - የተከሰሱ የህወሓት ባለሥልጣናት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:04 0:00

በአዲስ አበባ የህወሓት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተወልደ ገብረፃዲቅን ጨምሮ አምስት ተጠርጣሪዎች ዛሬም ከፍ/ቤት ትዕዛዝ ውጭ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር እንደሚገኙ ተነገረ። ያልተፈቱት የፍ/ቤት ትዕዛዝ አስፈፃሚው ባልመኖራቸው እንደሆነም ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG