በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለፀረ-ሽብር ግብረ-ኃይል አዛዥ ትዕዛዝ ተሰጠ


አራዳ ፍርድ ቤት
አራዳ ፍርድ ቤት

ሰማያዊ ፓርቲ - አንድነት - አረና
ሰማያዊ ፓርቲ - አንድነት - አረና

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌደራሉ አንደኛ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ሁለተኛ የፍትሐ ብሔር ችሎት በቅርቡ የታሠሩትን የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች መሪዎች በአርባ ስምንት ሰዓታት ውስጥ ፍርድ ቤት ስለማቅረቡ ማስረጃ እንዲያያይዝ ለፀረ-ሽብር ግብረ-ኃይሉ ኃላፊ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡

የተባለውን ማስረጃ ሐምሌ 10/2006 ዓ.ም እንዲያቀርብ ቀጠሮ መያዙን ጠቅሶ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን መለስካቸው አምሃ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG