No media source currently available
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ አመራር አባል አቶ ደጀኔ ጣፋ እና ሚሻ አደም ላይ ዐቃቤ ሕግ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ መሰረተ። ክሱ በሕገ መንግሥትና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን በመተላለፍ በሕዝብ ደኅንነት ኑሮ ላይ ከፍተኛ ቀውስ ማድረስ የሚል ነው።