በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የችሎት ዜና


የችሎት ዜና
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:16 0:00

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ አመራር አባል አቶ ደጀኔ ጣፋ እና ሚሻ አደም ላይ ዐቃቤ ሕግ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ መሰረተ። ክሱ በሕገ መንግሥትና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን በመተላለፍ በሕዝብ ደኅንነት ኑሮ ላይ ከፍተኛ ቀውስ ማድረስ የሚል ነው።

XS
SM
MD
LG