በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወንጀል ድርጊቶች ክስ ቀርቦባቸው ከነበሩ ተጠርጣሪዎች 63ቱ ክሳቸው እንዲቋረጥ ተደረገ


በወንጀል ድርጊቶች ክስ ቀርቦባቸው ከነበሩ ተጠርጣሪዎች 63ቱ ክሳቸው እንዲቋረጥ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:12 0:00

የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በተለያዩ የወንጀል ድርጊቶች ክስ ቀርቦባቸው ከነበሩ ተጠርጣሪዎች መካከል የ63ቱን ተከሳሾች ክስ እንዲቋረጥ ጉዳያቸውን ለሚመለከተው ፍርድ ቤቶች ማመልክቱን አስታወቀ። በከፍተኛ ወንጀሎች ተጠርጥረው የተከሰሱ ግለሰቦች ክስ ግን እንደማይቋረጥ ጨምሮ ገልጿል። ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ አያይዞም የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ይበልጥ ተጠናክረን በመሥራት ላይ ነን ብሏል።

XS
SM
MD
LG