በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አሥር አለቃ መሣፍንት ዶሴ ተቀጠረ


ህገ መንግሥቱንና ህገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን፣ በኃይል ለማፍረስ በመሞከር ወንጀል ጠርጥሮ ፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ክስ የመሰረተባቸውን የእነ አሥር አለቃ መሣፍንት ጥጋቡን የክስ መቃወሚያ ፍርድ ቤቱ በአብዛኛው ሳይቀበለው ቀርቷል።

በቀድሞው የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ጄነራል ሰዐረ መኮንን እና አብረዋቸው በነበሩት ሌ/ጄነራል ገዛዒ አበራ ላይ በተፈፀመው ግድያ ተጠርጥረው የተከሰሱትን አሥር አለቃ መሣፍንት ጥጋቡን የክስ መቃወሚያ ግን ዐቃቤ ህግ አሻሽሎ እንዲያቀርብ አዝዟል።

ተከሳሾቹ ለፍርድ ቤት የተለያዩ አቤቱታዎችን ያቀረቡ ሲሆን ፍርድ ቤቱም ትዛዞችን ሰጥቶ ለጥር 8/2012 ዓም ቀጥሯል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የነአሥር አለቀ መሣፍንት ዶሴ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:41 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG