No media source currently available
የአማራ ልዩ ኃይል ኃላፊ የነበሩት ብርጋዴል ጀነራል ተፈራ ማሞ እና ሌሎች የአማራ ክልል የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊዎች ከተጠረጠሩበት ወንጀል ነፃ መባላቸውን የአማራ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡