በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ወንጀል የተጠረጠሩ ፍ/ቤት አንቀርብም አሉ


ህገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ወንጀል የተጠረጠሩ ፍ/ቤት አንቀርብም አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

ህገ መንግሥታዊ ሥር ዓቱን በማፍረስ ወንጀልና በባለሥልጣናት ግድያ የተከሰሱት እነ አሥር አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ ችሎት አንቀርብም አሉ። ፍርድ ቤቱ በበኩሉ ከእንግዲህ ጉዳያቸውን በፕላዝማ እንደሚያካሂደው ገለፀ። ልዩ ልዩ ትዛዞችን በመስጠት ጉዳዩን ለማየት ቀጠሮ ቆርጧል።

XS
SM
MD
LG