በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነአቶ ጃዋር መሀመድ የፍ/ቤት ውሎ


የእነአቶ ጃዋር መሀመድ የፍ/ቤት ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00

ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት አቶ ጃዋር መሀመድና ሌሎች አሥራ አራት ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸውን በሚመለከቱት ዳኛ ገለልተኛነት ላይ ጥያቄ ማንሳታቸውን ከጠበቆቻቸው አንዱ አቶ ቱሊ ባይሳ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG