አዲስ አበባ —
ፓሊስ በአቶ ጃዋር መሀመድ ቤት አደረኩት ባለው ብርበራ ህገወጥ የመገናኛ መሳሪዎች እንዳገኘ ለፍርድ ቤት ገለፀ። ለቀሪ ሥራዎችም ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠየቋል። አቶ ጃዋር የተጠረጠሩባቸውን የወንጀል ድርጊቶች አስተባብለዋል።
ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጥቶ ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ፓሊስ በአቶ ጃዋር መሀመድ ቤት አደረኩት ባለው ብርበራ ህገወጥ የመገናኛ መሳሪዎች እንዳገኘ ለፍርድ ቤት ገለፀ። ለቀሪ ሥራዎችም ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠየቋል። አቶ ጃዋር የተጠረጠሩባቸውን የወንጀል ድርጊቶች አስተባብለዋል።
ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጥቶ ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።