በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በተከሳሽ ጃዋር መሀመድ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀ


አቶ ጃዋር መሀመድ /ፎቶ ፋይል/
አቶ ጃዋር መሀመድ /ፎቶ ፋይል/

ፓሊስ በአቶ ጃዋር መሀመድ ቤት አደረኩት ባለው ብርበራ ህገወጥ የመገናኛ መሳሪዎች እንዳገኘ ለፍርድ ቤት ገለፀ። ለቀሪ ሥራዎችም ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠየቋል። አቶ ጃዋር የተጠረጠሩባቸውን የወንጀል ድርጊቶች አስተባብለዋል።

ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጥቶ ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በተከሳሽ ጃዋር መሀመድ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:26 0:00


XS
SM
MD
LG