No media source currently available
ፖሊስ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተነሳው ሁከት ለደረሰው ጉዳት ጠርጥሪያቸዋለሁ ባላቸው ሰዎች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ለፍ/ቤት ጥያቄ አቀረበ። የተጠርጣሪ ጠበቆች የፖሊስን ጥያቄ ተቃወሙ።