በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአርቲስት ሃጫሉ ግድያን ተከትሎ በተነሳው ሁከት ለደረሰው ጉዳት የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ


ፖሊስ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተነሳው ሁከት ለደረሰው ጉዳት ጠርጥሪያቸዋለሁ ባላቸው ሰዎች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ለፍ/ቤት ጥያቄ አቀረበ። የተጠርጣሪ ጠበቆች የፖሊስን ጥያቄ ተቃወሙ።

አቶ ጀዋር መሀመድ አያያዛቸውን በተመለከተ አሉ ያሏቸውን ጉድለቶች እንዲሻሻሉ ጠየቁ። ፍ/ቤቱ የተለያዩ ትዕዛዞችን ሰጥቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአርቲስት ሃጫሉ ግድያን ተከትሎ በተነሳው ሁከት ለደረሰው ጉዳት የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:47 0:00


XS
SM
MD
LG