በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የችሎት ዘገባ

ለደህንነታችን እንሰጋለን በሚል በታሰሩበት አካባቢ የሚገኝ ችሎት እንዲሰየምላቸው ጠይቀው የነበሩትና አቤቱታቸው ቀደም ሲል ውድቅ የተደረገባቸው በነጃዋር መሀመድ የክስ ዶሴ የተከሰሱ ተጠርጣሪዎች ዛሬ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ፊት ቀርበዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የችሎት ዘገባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00


This item is part of
XS
SM
MD
LG