በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ መላኩ ፋንታ ዶሴ እንደገና ተቀጠረ


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አቃቢ ሕግ በቀድሞዎቹ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከፍተኛ ኃላፊዎችና በሌሎች ላይ ከመሠረታቸው ክሦች መካከል አሻሽሎ እንዲያቀርባቸው የታዘዘውን ሙሉ በሙሉ አዘጋጅቶ ለማቅረብ አለመቻሉን ለፍርድ ቤቱ ገልጿል፡፡

ለመዘግየቱ ተጠያቂው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር ነው ብሏል፡፡
ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ ዝርዝር የችሎቱን ሂደት የተከታተለውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG