በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ እስክንድር ነጋ የፍርድ ቤት ውሎ


የእነ አቶ እስክንድር ነጋ የፍርድ ቤት ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:48 0:00

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሕገ መንግሥትና የሽብር ወንጀሎች አንደኛ ተረኛ ወንጀል ችሎት በእነ አቶ እስክንድር ነጋ ጉዳይ በቀረበለት የዋስትና ጥያቄ ላይ ለመበየን ዐቃቤ ሕግ ክሱን እንዲያሻሽል አዘዘ። ለተከሳሾች አቤቱታ የተለያዩ ትዕዛዞችን ሰጥቷል። በቀረበው የዋስትና ጥያቄ ላይም ለመበየን ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል።

XS
SM
MD
LG