ዋሽንግተን ዲሲ —
ለጸሓፍያን፣ ለተርጓምያንና ለአርታዕያን ለአማርኛ አጻጻፍ መመሪያ ይሆን ዘንድ የተዘጋጀ አዲስ መጽሃፍ ነው።
“ሆሄያተ-ጥበብ” የመጽሃፉ ርዕስ ነው። ደራሲው ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ ናቸው። በመንፈሳዊ እና ፍልስፍና ነክ ርዕሶች ላይ ያተኮሩ መጽሃፎቻቸውን ጨምሮ አሥራ ሰባት መጽሃፍት ጽፈዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ለጸሓፍያን፣ ለተርጓምያንና ለአርታዕያን ለአማርኛ አጻጻፍ መመሪያ ይሆን ዘንድ የተዘጋጀ አዲስ መጽሃፍ ነው።
“ሆሄያተ-ጥበብ” የመጽሃፉ ርዕስ ነው። ደራሲው ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ ናቸው። በመንፈሳዊ እና ፍልስፍና ነክ ርዕሶች ላይ ያተኮሩ መጽሃፎቻቸውን ጨምሮ አሥራ ሰባት መጽሃፍት ጽፈዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።