No media source currently available
አንቀጾችን በተናጥል ከመመልከት ይልቅ የሕገ መንግሥቱን መንፈስ መረዳትና እንደ አንድ ሰነድ መመርመር ለወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ የተሻለ አማራጭ መሆኑን የሕገ መንግሥት አርቃቂዎችና ምሁራን ተናግረዋል።