በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ የክልሉ ጊዜያዊ ወታደራዊ ዕዝ በሕጋዊ ሰንደቅ አላማና አርማዎች ጉዳይ ትእዛዝ ሰጠ


በደቡብ የክልሉ ጊዜያዊ ወታደራዊ ዕዝ በሕጋዊ ሰንደቅ አላማና አርማዎች ጉዳይ ትእዛዝ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:55 0:00

በደቡብ ክልል ዋና ከተማ ሃዋሳ፣ በሲዳማ ዞን ወረዳዎች አና በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች የተሰቀሉ ሕጋዊ ያልሆኑና የማን እንደሆኑ የማይታወቁ አርማዎች ፣ ምልክቶች እና ባንድራዎች ወርደው በሁለት ቀናት ውስጥ በክልሉ ሕጋዊ ሰንደቅ አላማና አርማዎች እንዲተኩ የክልሉ ጊዜያዊ ወታደራዊ እዝ ትእዛዝ ሰጠ፡፡

XS
SM
MD
LG