በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደህንነት መሥሪያ ቤቱ የኮሎኔል ደመቀን የስልክ ንግግር በድምፅ እንዲያመጣ ታዟል


የደህንነት መሥሪያ ቤቱ የኮሎኔል ደመቀን የስልክ ንግግር በድምፅ እንዲያመጣ ታዟል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:38 0:00

የብሔራዊ ደኅንነት እና መረጃ አገልግሎት ከኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ስልክ ላይ ቀድቸዋልሁ በሚል በጹሑፍ ያቀረበውን ሪፖርት በጽምጽ ያቅርብ ሲል የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ። ከኮሎኔሉ ጋር ስለ ሽብር ያወራሉ የተባሉት ሁለት ሰዎች ስልክ ቁጥርም እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG