No media source currently available
የብሔራዊ ደኅንነት እና መረጃ አገልግሎት ከኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ስልክ ላይ ቀድቸዋልሁ በሚል በጹሑፍ ያቀረበውን ሪፖርት በጽምጽ ያቅርብ ሲል የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ። ከኮሎኔሉ ጋር ስለ ሽብር ያወራሉ የተባሉት ሁለት ሰዎች ስልክ ቁጥርም እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቷል።