No media source currently available
በደቡብ ክልል ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ የደረሰው ጥቃት ሰለባ የሆኑ የወረዳው ነዋሪዎች፣ በማንነታቸው የተነሳ እየተጠቁ መሆናቸውን እና ከቤታቸው መፈናቀላቸውን ገልፀዋል።