በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ የኮሌራ ወረርሽኝን መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ


በደቡብ የኮሌራ ወረርሽኝን መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

በደቡብ ክልል ለሃያ ሰው ሞት ምክንያት የሆነውን የኮሌራ ወረርሽኝ መቆጣጠሩን የክልሉ የጤና ቢሮ አስታወቀ። ወረርሽኙ እንዳያገረሽና በሌሎች አከባቢዎች አንዳይቀሰቀስ የመከላከል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ቢሮው አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG