በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጎፋ ኮሌራ ሰው ገደለ


ጎፋ ኮሌራ ሰው ገደለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:26 0:00

ደቡብ ክልል ጎፋ ዞን ምልክቱ የኮሌራ ነው በተባለ ወረርሽኝ 4 ሰዎች መሞታቸውን የዞኑ ጤና መምሪያ ገለጠ። የክልሉ ጤና ቢሮ ለወረርሽኙ የተጋለጡ 121 ሰዎችን በተለየ ጣቢያ ሰብስቦ እያከመና ፈሳሽና መድሃኒት እያቀረበላቸው መሆኑን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG