በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ ቺኩን ጉንያ የተባለ አዲስ ወረርሽኝ ተከሰተ


በድሬዳዋ ቺኩን ጉንያ የተባለ አዲስ ወረርሽኝ መከሰቱን የድሬዳዋ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

ቺኩን ጉንያ የተባለው በሽታ፣ ከዚህ በፊት በአፋርና ሶማሌ ክልልም ታይቶ ነበር ተብሏል፡፡ እስካሁን ከበሽታው ጋር ተመሳሳይ ምልክት የታየባቸው 3756 ህሙማን መገኘታቸውም ተገልጿል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በድሬዳዋ ቺኩን ጉንያ የተባለ አዲስ ወረርሽኝ ተከሰተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG